Thursday, May 17, 2012

አሠርቱ ትዕዛዛት-ክፍል ፪


በስመ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ሐዱ ምላክ ሜን፡፡

‹‹ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይሁኑልህ። ››
ንዳንዶች ይህን ሕግ ሲያነቡ ወይም ሲሰሙ የሚመለከታቸው ከሐድያን መናፍቃን ወይም ብዙ በመመራመር ወይም ከመፈላሰፍ የተነሳ ከሃይማኖት የወጡትን ነው ብለው ሊያስቡ ይችላሉ፡፡ ምክንያቱም ንጾማለን፣ ሥራት ናወጣለን፣ ዘወትር ንጸልያለን፣ ከልባችን ንዘምራለን፣ በቤተ ክርስቲያን የጸሎት ምልኮትና የመዝሙር መርሐ ግብሮችም ተሳትፎ ናደርጋለንና ዛዙ ኛን ይመለከተንም ብለው የሚሠሩትን የሚታየውን ስለሚያስቡ ይሆናል፡፡  ነገር ግን ይህ ዛዝ ማንንም ሳይለይ ሁሉንም ሰው የሚመለከት ነው፡፡ ሌሎች ማልክት የተባሉትም ከድንጋይ ተጠርበው ንጨት ለዝበው የተሠሩትን ታት፣ በፀሐይ፣ በጨረቃ፣ በከዋክብት ማምለክን ብቻ ሳይሆን ያንዳንዱ ሰው የሚያመልከውን የየራሱን ታት ናቸው፡፡

Tuesday, May 8, 2012

አሠርቱ ትዕዛዛት

በስመ ወወልድ ወመንፈስቅዱስ ሐዱ ምላክ ሜን፡፡
መግቢያ 
ሠርቱ ዛዛት በሊቀ ነቢያት ሙሴ ዘመን ወይም ከዚያም ቀድሞ ለነበሩት ብቻ ሳይሆን በየዘመናቱ ለሚነሱ የሰው ወገኖች ሁሉ የተሰጡ ሰማይና ምድር ስኪያልፉ (ለተ ምጽ) ተጠብቀው የሚኖሩ ትዛዛት ናቸው፡፡እውነት እላችኋለሁ፥ ሰማይና ምድር እስኪያልፍ ድረስ፥ ከሕግ አንዲት የውጣ ወይም አንዲት ነጥብ ከቶ አታልፍም፥ ሁሉ እስኪፈጸም ድረስ። እንግዲህ ከነዚህ ከሁሉ ካነሱት ትእዛዛት አንዲቱን የሚሽር ለሰውም እንዲሁ የሚያስተምር ማንም ሰው በመንግሥተ ሰማያት ከሁሉ ታናሽ ይባላል፤ የሚያደርግ ግን የሚያስተምርም ማንም ቢሆን እርሱ በመንግሥተ ሰማያት ታላቅ ይባላል።ንዳለ ማቴ 518-19፡፡
ነዚህ ዛዛት በክርስትና ሳይለወጡ ይልቁኑ ሰፍተውና ተብራርተው ጸንተውም ይገኛሉ፡፡ለቀደሙት። አታመንዝር እንደ ተባለ ሰምታችኋል። እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ወደ ሴት ያየ ሁሉ የተመኛትም ያን ጊዜ በልቡ ከእርስዋ ጋር አመንዝሮአል።ማቴ 520–48፡፡ የሥራህን ሁሉ ፍጻሜ አየሁ ትእዛዝህ ግን እጅግ ሰፊ ነው። አቤቱ፥ ሕግህን እንደ ምን እጅግ ወደድሁ! ቀኑን ሁሉ እርሱ ትዝታዬ ነው።መዝ 118(119)96–97፡፡ ግዚብሔር ነዚህን ሥርቱን ዛዛት በጣቶቹ በመጀመሪያ ለሙሴ በሰጣቸው ቀጥሎም ምነቱ ባለው ቅንዓት ሙሴ በሰበራቸው ምትክ ድርጎ ባዘጋጃቸው በሁለቱ ጽላቶች ላይ በመጻፍ ቀድሞ ለስራኤል ዘሥጋ በመቀጠልም ስራኤል ዘነፍስ ለክርስቲያኖች ሰጥቷል፡፡ ዘጸ 201-17 ዘዳግም 51-ፍፃሜ፡፡